ተልዕኮ

        ተልዕኮ 

ሁሉ አቀፍና አዳዲስ የኮሙኒዩኒኬሽን መገናኛ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለህብረተሰቡ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማቶችን እንዲሁም የኢንቨስትመንት መረጃ

ራዕይ

  •     ራዕይ

  1. በ2022 ዓ.ም   በመ ረጃ የበለጸገ እና በሀገሩ ላይ መልካም ገጽታን የተጎናጸፈ ዜጋ ተፈጥሮ ማየት፣

ዓላማ

            ዝርዝር  ዓላማ  

1.ዜጎች በመንግሥት ቁልፍ አጃንዳዎች፣ የፖሊሲ አፈፃፀሞችና በወሳኝ ወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ጥራት ያለው መረጃን በወቅቱ እንዲያገኙ የተደራጀ የሚዲያና  ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መስጠት፣

2.በጠንካራ አደረጃጀትና አሠራር የተገነባ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን የመፈጸምና የማስፈጸም ዐቅም  መፍጠር፣

3. ትልልቅ ሀገራዊና ዞና   ባህላዊ ሁነቶች፣ የሚከበሩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ በዓላት፣ በከፍተኛ አመራሮች የሚመሩ ጉብኝቶች)፣ ልዩ ልዩ ኢኒሼቲቮችን ማሳካት፣ እንዲሁም ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን ማስተዳደር የሚችል የኮሙኒኬሽን ስርአት መፍጠር፣ 

4. የሚዲያ ሞኒተሪንግና የህዝብ አስተያት ጥናት በማካሄድ ውጤቱን ለሚመለከታቸው አካላት ለማቅረብ፣ 

5. ህዝብንና መንግስትን በማገናኘትና በማቀራረብ የዞኑን ገጽታ ለመገንባት፣

6. የመንግስት መረጃና ዲጂታል ሚዲያ ማስተዳደርና ማልማት፣

ዜና

"የኮሙኒኬሽን ስራችን ከሁነት ዘገባ ባሻገር የዞኑን ፀጋዎችን የማስተዋወቅ፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መረጃን ለህዝብ ተደራሽ ማድረግ እና ህዝብና መንግስትን በመረጃ ማገናኘት ላይ ትኩረት ሊያደርግ ይገባል"          
አቶ ካሳሁን ቱጂ         

#ቡታጅራ ነሀሴ 14/2018          
የምስራቅ ጉራጌ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የ2018 አፈፃፀም የገመገመ፣ ዕውቅናና ሽልማትን ያበረከተ ብሎም የ2019 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ ላይ የመከረ የአመራርና የፈፃሚ ማዘጋጃ መድረክ በዛሬው ዕለት አካሄዷል።